ተቋማዊ የጥንካሬና ድክመት ዳሰሳዊ ጥናት ተደረገ።
ተቋማዊ የጥንካሬና ድክመት ዳሰሳዊ ጥናት ተደረገ። ከአማራ ሴቶች ማህበር ጋር በመተባበር ስርአተ ፆታን መሰረት ያደረገ ጥቃት ለመከላከልና ምላሽ ለመስጠት የቅድመ […]
ተቋማዊ የጥንካሬና ድክመት ዳሰሳዊ ጥናት ተደረገ። ከአማራ ሴቶች ማህበር ጋር በመተባበር ስርአተ ፆታን መሰረት ያደረገ ጥቃት ለመከላከልና ምላሽ ለመስጠት የቅድመ […]
የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ምላሽ ለመስጠት ሀብቶችን በአግባቡ መያዝ እንደሚገባ ተጠቆመ። የአማራ ሴቶች ማህበር የቦርድ አመራሮች የ2018ዓ.ም በጀት አመት የአንደኛው ሩብ
የ333,991$ ፕሮጀክት ይፋዊ ስምምነት ተደረገ። የአማራ ሴቶች ማህበር ከተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት/UNICEF/ ጋር በመተባበር ስርአተ ፆታን መሰረት ያደረገ ጥቃት
የአማራ ሴቶች ማህበር የምዕራብ አማራ ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች ጋር የ2016ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም ሪፓርት ግምገማዊ ውይይትና የ2017ዓ.ም እቅድ ትውዉቅ መስከረም 20/2017ዓ.ም
ባሕር ዳር: መስከረም 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ሴቶች ማኅበር ከዞን ቅርንጫፎቹ ጋር የ2016 በጀት ዓመት ሥራዎቹን ገምግሞ የ2017 በጀት ዓመት
ጷግሜ 1/2016ዓ.ም የአማራ ሴቶች ማህበር ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ዳርእስከዳር ጌቴ ማህበሩ ከተባበሩት መንግስታት የስነ-ህዝብ ፈንድ /UNFPA/ ጋር በመተባበር በሚተገብረው ፕሮጀክት
ማህበሩ ከUNFPA ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በሁለት ዞኖችና በሶስት ከተማ አስተዳደሮች በሰ/ጎንደር ደባርቅ፣ በደ/ጎንደር ነፋስ መውጫ እንዲሁም በደብረብርሀን፣ደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች ለፆታዊ
የስነ-ልቦናና ማህበራዊ ድጋፍ አሰጣጥ በተመለከተ ስልጠና ተሰጠየአማራ ሴቶች ማህበር ከተባበሩት መንግስታት የስነ ህዝብ ፈንድ/UNFPA/ ጋር በመተባበር በጦርነት ወቅት የሚከሰቱ የሰብአዊ
ጥቃት ለደሰረሰባቸው ሴቶችና ህፃናት ማረፊያ አገልግሎት የሚውል የህንፃ ግንባታ የስራ ጉብኝት ተደረገ፡: የማህበሩ ምክትል ዳይሬክተር ወ/ሮ ሁሉአየሽ አወቀና የማህበሩ ሰራተኞች